“ካሁን በኋላ አባሎቻችን ሳይሆኑ መታሰር ያለብን እኛ ነን…” ዶ/ር ነጋሶ ለዘ-ሐበሻ የሰጡት ቃለ ምልልስ

(ዘ-ሐበሻ) የአንድነት ፓርቲ መሪ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ አባሎቻቸውን ለማስፈታት ሄደው ፖሊስ አልፈታም ሲል እነርሱን ካልፈታችሁ እኔም አብሬ እታሰራለሁ በሚል ለ4 ሰዓታት በፖሊስ ከቆዩ በኋላ ሁሉም አባሎቻቸው መፈታታቸውን ለዘ-ሐበሻ በሰጡት ቃለ ምልልስ አስታወቁ። ከእስር ቤት ከወጡ በኋላ ከዘ-ሐበሻ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ “ካሁን በኋላ አባሎቻችን ሳይሆን እኛ ነን መታሰር ያለብን” ያሉት ዶ/ር ነጋሶ አባሎቻቸው በታሰሩበት ቦታ ሁሉ በመሄድ እስከሚፈቱ ድረስ አብረው ለመታሰር መወሰናቸውን አስታውቀዋል። ከዘ-ሐበሻ ጋር ያደረጉትን አጭር ቃለ ምልልስ ያድምጡት፦
No comments:
Post a Comment