Sunday, September 25, 2016

ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ “ስለ ኦሮሞና አማራ ትክክለኛ የዘር ምንጭ” ያብራራ!!

ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ሰሞኑን ባሳተሙት ‹‹የኦሮሞና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ›› በተሰኘው መፅሀፋቸውና ተያያዥ ጉዳዮች ቅዳሜ እለት ከታተመው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ጋር ያደረጉትን ቃለመጠይቅ ሁላችሁም ታነቡት ዘንድ እዚህ ለጥፌዋለው፡፡ ትምህርት ሰጪ ስለሆነ አንብቡት
• ሁሉም የኢትዮጵያ ብሔር፣ የአንድ አባትና እናት ልጆች ነው
• አዳም የተፈጠረው ጎጃም፤ ኖህ መርከቡን ያሳረፈው አራራት ተራራ ላይ ነው
• ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አጥንቼ አለሁ ይላሉ …
ኑሮአቸውን በአሜሪካ ያደረጉት ታዋቂው የሥነፅሁፍ ምሁር ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሣ፤ የፃፉት‹‹የኦሮሞና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ›› የተሰኘ አዲስ አነጋጋሪ
የታሪክ መፅሐፍ ለገበያ ቀርቧል፡፡ የኦሮሞና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ ማን እንደሆነ በጥናት ደርሼበታለሁ
የሚሉት ፕሮፌሰሩ፤ እስከ ዛሬ የተለያዩ የታሪክ ምሁራን ከተናገሩት ፍፁም የተለየና አዲስ የጥናት
ውጤት ማግኘታቸውን ይናገራሉ፡፡ የሁለቱ ቋንቋዎች አመጣጥም በጥናቱ ተካቷል ብለዋል፡
፡ በሊንከን ዩኒቨርሲቲ በሂዩማኒቲስ የትምህርት ዘርፍ የሚያስተምሩት ፍቅሬ ቶሎሳ ፤ከዚህ ቀደም
‹‹Heaven to Eden›› እና ‹‹The Hidden and untold History of the Jewish People and
Ethiopians›› የሚሉ መጽሐፍትን በእንግሊዝኛ ቋንቋ ያሳተሙ ሲሆን ሁለቱም በኢንተርኔት
“አማዞን” በተባለ የመፅሃፍ ሽያጭ ድረገፅ ላይ ከተፈላጊ መፃህፍት ተርታ ተሰልፈዋል፡፡ በሙያቸው
ፀሃፌ-ተውኔትና የሥነ ፅሁፍ ምሁር ሲሆኑ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ጥልቅ ጥናትና ምርምሮችን
በማድረግም ይታወቃሉ፡፡ አንጋፋው ምሁር ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም በቅርቡ ለንባብ ባበቁት

Saturday, May 21, 2016

Proposed Ethiopia Law Worries Bloggers, Activists


Ethiopia mapFor years, the Ethiopian government has been accused of using its anti-terrorism law to crack down on internal political dissent. Now, bloggers and political activists worry freedom of expression could be limited even further by a proposed new law.
Critics of the new legislation, called the Computer Crime Proclamation, say it would widen the door for the Ethiopian government to punish individuals voicing their opinions on the Internet.government to punish individuals voicing their opinions on the Internet.