Thursday, February 27, 2014

ETHIOPIA 2013 HUMAN RIGHTS REPORT

BUREAU OF DEMOCRACY, HUMAN RIGHTS, AND LABOR
2013 Country Reports on Human Rights Practices
Report
February 27, 2014
usdepartmentofstate

EXECUTIVE SUMMARY

Ethiopia is a federal republic. The ruling Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF), a coalition of four ethnically based parties, controls the government. In September 2012, following the death of former Prime Minister Meles Zenawi, parliament elected Hailemariam Desalegn as prime minister. In national parliamentary elections in 2010, the EPRDF and affiliated parties won 545 of 547 seats to remain in power for a fourth consecutive five-year term. Although the relatively few international officials allowed to observe the elections concluded that technical aspects of the vote were handled competently, some also noted that an environment conducive to free and fair elections was not in place prior to the election. Authorities generally maintained control over the security forces, although Somali Region Special Police and local militias sometimes acted independently. Security forces committed human rights abuses.

የምስራቅ አፍሪቃ የልማት በየነ መንግስታት ድርጅት ኢጋድ የደቡብ ሱዳን መንግስትና ተቃዋሚዎቹን የማደራደር ጥረት ቀጥሏል።

የምስራቅ አፍሪቃ የልማት በየነ መንግስታት ድርጅት ኢጋድ የደቡብ ሱዳን መንግስትና ተቃዋሚዎቹን የማደራደር ጥረት ቀጥሏል። ኢትዮጵያ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ከደቡብሱዳን የሰላም ድርድር ጋር የተያያዘና ከጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ሃይለማራምደሳለኘ የተላከ ልዩ መልዕክት ለፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር አድርሰው ተመልሰዋል።

ልዩ የተባለው መልዕክት ይዘት ግን አልተብራራም። የቀሪዎቹ አራት የሱዳን መንግስት ተቃዋሚ ባለሥልጣናት ከእስር አለመፈታት ፣ ለሰላም ድርድሩ መሳካት እንቅፋት ከሆኑ ነጥቦች አንደኛው እንደሆነ ይነገራል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ ዲና ሙፍቲ ለአገር ዉስጥ ጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የህዳሴ ግድብ ግንባታጋር በተያዘ የግብጽ መንግስት ላይ ሂስ ሰንዝረዋል። አቶ ዲና የግብጽባለስልጣናት የግድቡን ግንባታ ለማደናቀፍ እንደ ሩሲያ እና ታንዛኒያ ያሉ አገሮችን በመዘዋወር ለማግባባት ጥረት እያደረጉ ነዉ ሲሉ ከሰዋል።
እስክንድር ፍሬው ከአዲስ አበባ ሁለቱን የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉዳዮች አያይዞ ዘግቧል ያድምጡ።
Source: voanews

ሀይለመድህን አበራ፦ የታፈነ ብሶተኛ ወይንስ የሚያደርገውን የማያውቅ የአእምሮ በሽተኛ?

የሰሞኑ ትኩስ ዜና በሆነው የረዳት አብራሪ ሀይለመድህን አበራ የሚያበረውን አውሮፕላን ጠልፎ ስዊዘርላንድ ማሳረፉን በተመለከተ የተለያዩ አስተያየቶች እየተሰነዘሩ ነው:: በተለይ የኢትዮጵያው አገዛዝ እና እሱን አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ለመደገፍ የሚፈልጉ ሰዎች የሚስጡዋቸው መላምቶች የሚያስገርሙና እርስ በርሳቸው የሚጋጩ ናቸው:: ከነዚህ አስተያየቶች መካከል ሁለቱን ልጥቀስ:: በአንድ በኩል ሀይለመድህን የአእምሮ ችግር አለበት ሲሉ በሌላ በኩል ደግሞ የሀገሪቱንም ሆነ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ስም ያጎደፈ በማለት ለመውቀስ ይዳዳቸዋል::......

Source: Ecadforum

BREAKING NEWS - Muktar Kedir Becomes the New President of the Oromia Region

Muktarkedir.jpg
Our sources reveal Muktar Kedir is the new president of the Oromia Region of Ethiopia.
The former President of the Oromia Regional State, Alemayehu Atomsa, had resigned recently because of illness. His resignation was accepted by the Executive Committee of his party, Oromo Peoples’ Democratic Organization (OPDO).
However, who will succeed him had been a closely guarded secret until now. In the past the late Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi used to assign whomever he preferred as the head of OPDO or the Oromia Region. Meles Zenawi’s death has made the selection process a bit difficult this time around.
Source:http://www.oromowiki.com/

Ethiopian natural resources at risk

Shiferraw has been ringing the alarm for months, calling for due attention to protect Ethiopia's unique flora and make good use of its genetic resources.
Shiferraw has been ringing the alarm for months,
calling for due attention to protect Ethiopia’s
 unique flora and make good use of its genetic resources.
February 27, 2014 (World Bulletin) — A long drawn out patent row between Ethiopia and the Netherlands concerning teff – a highly nutritious ancient grain variety – has made headlines in Ethiopia, but a local official is worried that not only teff is in danger of being “looted.”
“A great many genetic resources of Ethiopia are in perpetual danger of being looted,” Aweke Shiferraw, communication director at the Ethiopian Intellectual Property Office, told Anadolu Agency in an exclusive interview.
Shiferraw has been ringing the alarm for months, calling for due attention to protect Ethiopia’s unique flora and make good use of its genetic resources.

Exceptions to the democratic rule: Sweden is not Ethiopia, but pretending that they have nothing in common does no one any favours

The Swedish journalists were released after 438 days in an Ethiopian jail [AFP]
The Swedish journalists were released after 438 days in an Ethiopian jail [AFP]














February 27, 2014 (Ajazeera) — In 2012, after having been sentenced to 11 years in prison for “terrorism” for illegally entering Ethiopia from Somalia in the presence of the Ogaden National Liberation Front, Swedish journalists Johan Persson and Martin Schibbye took the advice of their legal council, confessed to their “crimes” and requested an official pardon. It was a pragmatic move – both journalists vehemently denied the charges and considered any confession to be a charade – taken to save their own skins.

Countering Violent Extremist Messaging in the Horn of Africa Takes Center Stage in Addis Ababa

Press Release:Brigadier General Wayne W. Grigsby Jr, Commanding General of the Combined Joint
Task Force – Horn of Africa (CJTF-HOA)
February 26, 2014, Addis Ababa - The Africa Center for Strategic Studies (ACSS), the U.S. Embassy in Addis Ababa, and the government of Ethiopia opened a workshop on Countering Violent Extremist Messaging in Addis Ababa, Ethiopia, on February 24, 2014. The seminar, which runs from February 23 to 28, is being held in collaboration with the U.S. Agency for International Development (USAID), the U.S. Defense Threat Reduction Agency (DTRA), the U.S. Department of State, and the Near East and South Asia Center for Strategic Studies (NESA). H.E. Taye Atskeselassie, Director General for American Affairs at the Ethiopian Ministry of Foreign Affairs; Ambassador Patricia Haslach, U.S. Ambassador to Ethiopia; Brigadier General Wayne W. Grigsby Jr., Commanding General of the Combined Joint Task Force – Horn of Africa (CJTF-HOA); Ambassador Saleh Sahboun, Permanent Representative of the League of Arab States to Ethiopia and the African Union; and Mr. Peter Otim, Acting Head of the Defense and Security Division, African Union spoke at the opening session

ታግደው የነበሩት መምህር ግርማ ወንድሙ ከፓትርያርክ አቡነ ማትያስ በመላው ዓለም እየተዘዋወሩ እንዲያገለግሉ ፈቃድ ተሰጥቷቸዋል

Memher Girma
መምህር ግርማ ወንድሙ በእስጢፋኖስ / ከቀኖና ውጭ የማጥመቅ ሥራ እየሰሩ ነው በሚል መታገዳቸውን፤ የእገዳ ደብዳቤውን ጭምር በማያያዝ -ሐበሻ በወቅቱ መዘገቧ አይዘነጋም። ይህን እገዳ ተከትሎም መምህር ግርማ “እኔ አስማተኛ ወይም ጠንቋይ አይደለሁም በሚል ለላይፍ መጽሔት የሰጡትን ቃለምልልስ በዘ-ሐበሻ ላይ አስነብበን ነበር። አሁን የደረሰን መረጃ ደግሞ የመምህር ግርማ ዜናን የሚቋጭ ይግሆናል።

የዘ-ሐበሻ ምንጮች በማስረጃ አስደግፈው እንዳደረሱን መረጃ ከሆነ መምህር ግርማ ወንድሙ በፓትሪያርክ አቡነ ማትያስ ፈቃድ በዓለም ዙሪያ እየተዘዋወሩ የወንጌል አገልግሎትና እንዲሁም የህሙማን ሐብተ ፈውስ እንዲሰጡ ተፈቅዶላቸዋል። ከምንጮቻችን የደረሰን የተፈቀደበት ደብዳቤም የሚከተለው ነው።
Memher Girma
Source: Zehabesha

አንድነትና መኢአድ የአድዋ ድል በዓልን በእግር ጉዞ ለማክበር ለጠየቁት ጥያቄ መንግስት “ጥያቄውን ለመመለስ እችገራለሁ” አለ

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት)ና የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) 118ኛውን የአድዋ በዓል ምክንያት በማድረግ ቀበና ከሚገኘው የአንድነት ጽ/ቤት ተነስቶ ምኒልክ አደባባይ ሲደርስ የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ ጉዞውን ወደ (መኢአድ) ጽ/ቤት በማድረግ ስለ አድዋ የድል በዓል ውይይት እንደሚያደርጉ የካቲት 19 ቀን 2006 ዓ.ም የማሳወቂያ ደብዳቤ ቢያስገቡም በዛሬው ዕለት የአዲስ አበባ መስተዳድር የሰላማዊ ሰልፍ ማሳወቂያ ኦፊሰር በተጻፈ ደብዳቤ በብሔራዊ ደረጃ ፕሮግራም በመያዙ የናንተን ጥያቄ ለማናስተናገድ እንቸገራለን በሚል በደብዳቤ ምላሽ ሰጥቷል፡፡
Source: Zehabesha

ረዳት ፓይለት ሃይለመድህን በነጻ ሊለቀቅ ይችላል።

#Ethiopia #ET702 #Ethiopian702 #FreeHailemedhinAbera #Miniliksalsawi የሕወሓት መንግስት ፓይለቱ እንዲመለስለት ጠይቆ አልተሳካለትም።
የስዊዝ ጋዜጣ ሰለ ኮ ፓይለት ሃይለመድህን አበራ በኢትዮጵያኖች እንደ ጀግና ነው የሚቆጠርው በማለት ዘግቧል። አክሎም በተለያዩ አለም ላይ ያሉ ኢትዮዽያኖች በስዊዝ ኤንባሲ ሰላማዊ ሰልፍ በማድረግ ደብዳበ ፅፈው እያስገቡ ነው

ሰኞ እለት አሜሪካ የሚገኘው የስዊዝ ኤምባሲ ሰላማዊ ሰልፍ የወጡ ኢትዮጵያኖች ወረቀት አስገብተዋል ትላንት በጀርመንም በመጪው አርብ በስዊዝ ከተማ በርን ሰላማዊ ሰልፍም እንዳለ ገልፅዋል። ዝርዝሩን ያንብቡት ...

Aircraft hijackers for exiled Ethiopians a hero
The co-pilot, who last week kidnapped a plane, will be released. The request multiple exiled Ethiopians. He was a "hero of human rights," they argue. 


Image

The request multiple exiled Ethiopians. He was a "hero of human rights," they argue. In Geneva on Monday of the last week has landed an aircraft that had been kidnapped by his co-pilot, the 30-year Hailemedhin Abera Tegegn. It turned out that the Ethiopians wanted to apply for asylum in Switzerland because he felt threatened in his country. The man was arrested then. If convicted, he faces up to 20 years in prison for hostage-taking. A group of exiled Ethiopians has therefore launched a number of protests in cities around the globe to secure the release of the hijacker. On Monday, the supporters of Free Hailemedhin Abera demonstrated in front of the Swiss Embassy in Washington, on Tuesday they went to Frankfurt on the road. Next Friday they will gather in front of the Federal Palace in Bern and demonstrate against the deportation. Because in their eyes Abera is a "hero of human rights", such as "Le Matin" writes. "Must be immediately released» On the specially bridged site Abera is referred to as a human rights activist. The authors write that the co-pilot would have had plenty of opportunities to emigrate to the West. For this he would have had to kidnap no plane. But him, the aim was to make people aware of the precarious situation in Ethiopia. Also Aberas sister announced shortly after the hijacking on Twitter that behind her brother's action would put more. He loved working at Ethiopian Airlines. Aberas afraid to be in his country in danger, according to the activist group is entirely justified. "He is a victim of the Ethiopian dictatorship and must be immediately released from prison." Currently Abera is based in Switzerland in custody. The criminal case against him was taken over by the Federal Prosecutor. Ethiopia may wish to apply for a delivery. http://www.20min.ch/schweiz/romandie/st ... d-20870140

 http://ethiopianewsforum.com/viewtopic.php?f=2&t=73337

Wednesday, February 26, 2014

Ethiopian Airlines Co-pilot case: Interview with Attorney Shakespear...ኢትዮጵያዊው ጠበቃ ሼክስፒር ፈይሳ ስለ ሃይለምድን እንዲህ ይላል…

Shakespeare-Feyissa-Seattleበአሜሪካ ሲያትል የሚገኝ እሳት የላሰ ኢትዮጰያዊ ጠበቃ አለ። ሼክስፒር ፈይሳ ይባላል። የረዳት አብራሪ ሃይለመድን አበራ ጉዳይ ከህግ አንጻር ምን ይመስላል የሚለውን የኢትዮጵያውያን ወቅታዊ ጉዳዮች መወያያ መድረክ ውየም ከረንት አፌርስ አሁንም ውይም ኢካድኤፎች አነጋግረውት ነበር።
ረዳት አብራሪው ጠለፋ አድርጓል ማለት አይቻልም…
ሃይለመድን ነገሩን ያደረገው ጤናው ታውኮ ከሆነ አየር መንገዱ ተጠያቂ ነው…
አበራሪው ለደህንነቴ ሰጋሁ ብሎ ያደረገውን ማድረጉ ወንጀል አይደለም፤ ሰዎች ደህንነታችውን መጠበቅ መብታቸው ብቻ ሳይሆን ህጋዊ ግዴታም አለባቸው…
ሃይለመድን ቅጣት የሚያከብድበት ሰው ላይ ጉዳት አድርሶ ቢሆን ነበር…
እና ሌሎችንም ሃሳቦችን ያነሳል። ያነጋገረው እንደልቡ ነው። በዚህ ቃል ምልልስ ጠበቃ ሼክስፒር ለአብራሪ ሃይለመድን አበራ የህግ ድጋፍ ለመስጥት ተነሳሽነትም አሳይቷል (የሀገር ልጅ የማር እጅ ብለን እያሞካሻን!) ከኢካድ ኤፎች ዩቲብ የጠለፍናትን ቃል ምልልስ እንሆ በድረ ገጻችን፤


http://www.abetokichaw.com/

World Championships in Poland: Spotlight on Genzebe Dibaba & Mohammed Aman

Mohammed Aman and Genzebe Dibaba. (Getty Images)IAAF
Ethiopia will send 11 athletes, including two reserves, to the IAAF World Indoor Championships next month in the Polish city of Sopot.


-The outstanding gold medal favourite – not just for the Ethiopian team, but arguably of the whole championships – is Genzebe Dibaba.
The reigning world indoor 1500m champion has been in incredible form this year, setting world indoor records* in each of her three outings.
At the start of this month she smashed the world indoor 1500m record with 3:55.17 in Karlsruhe. Five days later, she took six seconds off the world indoor 3000m record with 8:16.60 in Stockholm. Little more than a week later, she set a world indoor best for two miles with a storming 9:00.48 run in Birmingham.
She will not defend her 1500m title in Sopot. Instead, she will focus on just the 3000m as she seeks to add another gold medal to her collection.
Ethiopia’s other reigning world indoor champion, Mohammed Aman, is also on the team. The world 800m champion indoors and outdoors is undefeated this year and leads the 2014 world indoor lists with his African record of 1:44.52.

 See more at: http://www.tadias.com/02/26/2014/genzebe-dibaba-mohammed-aman-carry-ethiopias-hopes-at-world-indoor-championship-in-poland/#sthash.oSs9518w.dpuf

የአሜሪካዋ አሪዞና ግዛት ነጋዴዎች ለግብረ ሰዶማውያን አገልግሎት ያለመስጠት መብታቸውን በሕግ አስከበረች።

ሪዞና ክፍለሀገር ገዢ ጃን ብሬወር

የአሜሪካዋ አሪዞና ክፍለሀገር ገዢ ጃን ብሬወር ዛሬ እንዳስታወቁት የኃይማኖት ነፃነት የሚፈቅደው ሕግ ሥራ ላይ እንደሚውል እና ማንኛውም አገልግሎት ሰጭም ሆነ የሸቀጥ አቅራቢ አገልግሎቱን ለግብረ ሰዶማውያን አልሰጥም የማለት መብቱ ተረጋግጧል።ሕጉ በሥራ ላይ መዋሉን የአሪዞና ክፍለ ሀገር ገዢ በቀጥታ ስርጭት ሲያስታውቁ ህዝቡ ደስታውን በጭፈራ ገልጧል።
ለግብረ ሰዶማውያን እውቅና በመስጠት የምትታወቀው አሜሪካ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሕጉን በሀገራቸው እንዳይሰራ ያደረጉትን ሃገራት ስትወርፍ እና ማስጠንቀቅያ ስትሰጥ ሰንብታለች።በአፍሪካ ፀረ-ግብረ ሰዶማዊነት ሕግን በቅርቡ ያፀደቀችው ዑጋንዳ ከአሜሪካ ዛቻ ሲዘነበርባት መክረሙ ይታወቃል።በአለም ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ አብዛኛው ሀገሮች ግብረ-ሰዶማዊነት በሕግ የታገደ ነው።ሆኖም ግን ግብሩን በትምህርት ቤቶች እና ሰዋራ ቦታዎች ላይ በድብቅ እየተስፋፋ መሆኑን አንዳንድ ጥናቶች ያሳያሉ።
ጥናቶቹ ግብረ-ሰዶም በወቅቱ ካልተገታ የሚያስከትለውን ዘርፈ ብዙ ችግር የሚያሳይ ቢሆንም መንግስት ግን ምንም እርምጃ ካለመውሰዱም በላይ ከጉዳዩ ጋር በተያያዙ የተደርጉ አለም አቀፍ ተብዬ ስብሰባዎችን የሃይማኖት አባቶች እንዳይቃወሙ መከልከሉ ይታወሳል።ከእዚህ በተጨማሪ የሴቶች፣ሕፃናት እና ወጣቶች ሚኒስትር ወ/ሮ ዘነቡ በትዊተር ገፃቸው ለቀቁት የተባለው አሳፋሪ አባባል ብዙ ኢትዮጵያንን ያሳዘነ ሆኗል።
የአሜሪካ ክፍለ ሃገራት
አሜሪካ ለሰው ልጆች መብት እቆማለሁ እያለች የአዚህ አይነቱን ህብረተሰብ ትልቅ ዋጋ የሚሰጠውን ከተቃራኒ ፆታ ጋብቻ ውጭ የተመሳሳይ ፆታ ጋብቻ በቀረው አለም ላይ እንደ ርዕዮተ አለም ለመጫን መሞከሯ እጅግ አስተዛዛቢ አድርጎታል።የዛሬው የአሪዞና ክፍለሀገር ገዢ ገለፃ ደግሞ አሜሪካ በሀገሯ ያለውን ሕዝብ በኃይል ይዛ ነው እንዴ ለሌላው ጠበቃ የሆነችው? አሰኝቷል።በመጨረሻም የግብረ ሰዶማዊነትን ተግባር የማትቀበለው እና በሕግ የምትቃወመው የሩስያ ፕሬዝዳንት ፑቲን ለአሜሪካኖች በተናገሩት ንግግር ሃሳቤን ልደምድም። ”የግብረ ሰዶም ተግባርን በሩስያ ላይ ለመጫን አትሞክሩ።የሩስያ ሕብረተሰብ ዋጋ የሚሰጣቸው እሴቶቹ ሊከበሩ ይገባል።ቢያንስ ምንም የማያውቁትን ሕፃናት ተዉአቸው በነፃ ይደጉበት” ነበር ያሉት።
Source: gudayachn

There are at least 50,000 S-e-x Workers on the street in Addis; out of them 5000 are young male s-e-x workers

Revelation of [deleted] Life in Ethiopia
By Meron Tekleberhan via#
MINILIK SALSAWI » #
Addis Ababa, March 20, 2011 (Ezega.com) -- I got a lot of response from people who read my article on the book “Yesedom Nefsat.” This book explored the little mentioned [deleted] subculture in Ethiopia. The comments I got revealed that Ethiopians remain completely unaware of the existence or extent of this community. Most fervently deny that there is such a thing as an Ethiopian [deleted], asserting that it’s a completely foreign phenomenon that is alien to our culture and identity. Any further discussion on this subject is met with acute suspicion and even aggressive behavior.

‘Yesedom Nefsat’ however is not the sole proof of the reality of a [deleted] community in Ethiopia. There are an increasing number of websites that claim to address the needs of LGBT ([deleted], [deleted], [deleted], and [deleted]) Ethiopians. These websites hope to offer forums where [deleted] Ethiopians can express themselves freely and organize to make demands.

On their website, EthiopiaLGBT.com (Selam Seeker) writes “Many Ethiopians truly doubt our very existence and among others, this site should be where we the LGBT community of Ethiopia whether home or abroad come together and say our say, tell our stories and reason our arguments. I’m a proud [deleted] Ethiopian and this website is for all who might feel the same way, or want to achieve the degree off peace and understanding of ourselves despite all the difficulties.”
Image

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ………..(ይድነቃቸው ከበደ )

‹‹ የኢትዮጵያ ሃየር መንግድ ለአፍሪካ ኩራት ነው ›› ሲባል ከቃላት መፈክርነት ባለፈ የአውነትም ኩራት ስለመሆኑ ጥርጣሪ የሚያድርባቸው ዜጎች እንደሚኖሮ እገምታለው፡፡ ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ አየር መንግድ በረዥም ታሪኩ ውስጥ ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች በአንፃራዊነት በተቋሙ ውስጥ ስማቸው እጅግ የገነነ ብቁ አብራሪዎች፣የቴክኒክ ባለሙያዎች (ግራውንድ ቴክኒሻን) እና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በአብዛኛው በኢትዮጵያዊያን የተሞላ ነው፡፡ ለዚህም ነው የአፍሪካ ኩራት ለመባል የበቃው፡፡ ይህ ኩራት እና አድናቆት ከታላቁ አፍሪካዊ የነፃነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ጀምሮ ጥቂት በማይባሉ አፍሪካዊያን ዘንድ ተቀባይነት ያገኘ ነው፡፡

Source: Ecadforum

ወገኖቻቸው መርጃ ግማሽ ሚሊዮን ብር ሰጡ

በዳላስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሳዑዲ አረቢያ ለተጎዱ 

አቶ ብርሃን መኮንን ከዳላስ ፎርት ወርዝ አካባቢ የተዋጣውን ገንዘብ ለዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት በዋሽንግተን ዲሲ ተገኝተው ሲያስረክቡ
አቶ ብርሃን መኮንን ከዳላስ ፎርት ወርዝ አካባቢ የተዋጣውን ገንዘብ ለዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት በዋሽንግተን ዲሲ ተገኝተው ሲያስረክቡ
(ዘ-ሐበሻ) በቴክሳስ ግዛት በዳላስና ፎርት ወርዝ አካባቢ ከተማ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሳዑዲ አረቢያ ባለፈው ኖቬምበር 2013 ዓ.ም ጉዳት ለደረሰባቸውና ወደ ሃገራቸው ለተመለሱ ኢትዮጵያውያን ወንድም እና እህቶቻቸው ማቋቋሚያ የሚውል 31 ሺህ ዶላር ወይም ግማሽ ሚሊዮን ብር አዋጥተው ሰጡ።

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ( ኢንሳ) ለተለያዩ ዩኒቨርስቲዎችን የኢንፎርሜሽን መረቦችን የመሰረተልማት እንደሚዘረጋ ታወቀ

በውጭ አገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተቃዋሚዎችን የኢሜል መልእከቶች እና ሌሎችንም የመገናኛ ዘዴዎች በመሰለል ክስ እየቀረበበት የሚገኘው የኢትዮጵያ የመረጃ ደህንነት ኤጀንሲ ( ኢንሳ) ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎችን ጋር ውል በመዋዋል የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ እያካሄ ነው።ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር የ70 ሚሊዮን ብር የኢንፎርሜሽን የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ውል ተዋውሎ ስራ በመስራት ላይ ሲሆን፣ በአዋሳና ሌሎችም ዩኒቨርሰቲዎች ተመሳሳይ ስራዎችን እየሰራ ነው።

ድርጅቱ የመንግስት የመረጃ መሰብሰቢያ ተቋም ሆኖ እንዲህ አይነቱን ስራ መስራቱ በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የሚካሄዱ ማንኛውንም እንቅስቃሴ ለመቆጣጠር ተብሎ የሚሰራ ሊሆን እንደሚችል ባለሙያዎች ይናገራሉ።ተቀማጭነቱ አሜሪካ የሆነ አንድ ኢትዮጵያዊ ኮምፒዩተሩ መሰለሉን ተከትሎ በኢንሳ ላይ ክስ መመስረቱ ይታወቃል።

Source: Ethsat

የአዲስአበባ የ24 ሰዓታት የቴሌቭዥን ስርጭት እቅድ ተግባራዊ መሆን አልቻለም

የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር የመገናና ብዙሃን ኤጀንሲ የመረጃ ውጤቶችን ለሕዝብ ተደራሽ ያደርግልኛል በሚል ከፍተኛ በጀት በመመደብ ባለፉት ዓመታት በአዲስአበባ ማዘጋጃ ቤት ሕንጻ ውስጥ ዘመናዊ ስቱዲዮና መሳሪዎች ግንባታና ግዥ ቢያከናውንም የ24 ሰዓታት ቴሌቪዥን አገልግሎት ዕቅዱን በአቅም ማነስ ምክንያት ማሳካት ሳይችል ቀርቷል፡፡

የኦሮሚያ፣ የአማራ እንዲሁም የሶማሌ ክልሎች በዓረብ ሳተላይት ላይ ጭምር የክልሎቻቸውን ዜናዎችና መረጃዎች በቴሌቪዥን እያሰራጩ ሲሆን የአዲስአበባ አስተዳደርም በተመሳሳይ መንገድ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ስርጭቱን ከ6፡30 ሰዓት ወደ 24 ሰዓታት ፣ራዲዮ ፕሮግራሙን ስርጭት ከ18 ሰኣታት ወደ 24 ሰዓታት ለማሳደግ ባለፉት ሁለት ዓመታት ጥረት ሲያደረግ መቆየቱን የአስተዳደሩ ምንጮች አስታውሰዋል፡፡

በአዲስ አበባ ራሱን ያጠፋው የ24 ዓመቱ የጥበቃ ሠራተኛ ከኪሱ ደብዳቤ ተገኘ

bole

ባለፈው የካቲት 17 ቀን 2006 ዓ.ም በቦሌ አካባቢ አንድ የጥበቃ ሠራተኛ 3 ጊዜ ጥይት ወደ ሰማይ ከተኮሰ በኋላ ራሱን እንዳጠፋ በዘ-ሐበሻ ድረገጽ ላይ ዘግበን፤ ለምን ራሱን ሊያጠፋ እንደቻለ የሚገልጽ መረጃ አለመገኘቱን ዘግበን ነበር። በአዲስ አበባ ከተማ ታትሞ የሚወጣው ሪፖርተር ጋዜጣ በዛሬው ዕትሙ እንደገለጸው ሟች በሱፈቃድ በጋሻው ራሱን ለማጥፋት የወሰነበት ደብዳቤ በኪሱ ተገኝቷል፤ ሲል ዘግቧል። ሟች ጊዜውን ባይጠቅሰውም በተወለደበት አካባቢ ነዳጅ የጫነ ተሳቢ ፍሬን ተበጥሶ ከሞት ማምለጡን፣ መሞት ካለበት ደግሞ ራሱን በራሱ ማጥፋት እንዳለበት መወሰኑን የሚገልጽ ደብዳቤ ጽፎ በኪሱ መገኘቱ ተዘግቧል።

Health: ነብሰ ጡር ሴቶች ሊወስዷቸው የሚገቡ 5 ክትባቶች

MDH Amharic

ይህ ትምህርታዊ ዘገባ የቀረበላችሁ በሚኒሶታ የጤና ዲፓርትመንት (MDH)፤ ከዘ-ሐበሻ ጋር በመተባበር ነው።
1. አንዲት ነፍሰ ጡር ሴት ለመጀመሪያ ጊዜ የቅድመ ወሊድ ክትትል ሐኪም ዘንድ ታይታ መመለሷ ነው። ሐኪሙም ራሷን እና በማደግ ላይ ያለውን ፅንስ ጤንነት በምን መልኩ መጠበቅ እንደምትችል ሰፊ መረጃ ያለው እሽግ ሰጥቷታል። ከማድረግ ልትቆጠባቸው የሚገቡ በርካታ ዝርዝር ነገሮችን አካቷል፤ አንዳንድ የምግብ አይነቶችን እንዳትመገብ እና አንዳንድ መጠጦችን ደግሞ እንዳትጠጣ ገደብ አድርገዋል፤ እንዳታጨስ፣ የድመት መጸዳጃ ስፍራን እንዳታጸዳ እና ሌሎችም በርካታ ነገሮች ከማድረግ እንድትቆጠብ ነግረዋታል። እርሷም ግራ ተጋብታለች ምክንያቱም ከማድረግ እንድትቆጠብ የተነገሯት ነገሮች እጅግ ብዙ ሲሆኑ፣ ዓላማውም ራሷን ከተጋላጭነት እንድትጠብቅ ወይም ወደ ሰውነቷ ውስጥ የገባ ነገር በፅንሱ ላይ ጉዳት እንዳያደርስ ነው፤ በሌላ በኩል ሐኪሟ የጉንፋን እና የሳል/የትክትክ ክትባት እንድትከተብ ምክር ሰጥተዋታል። በልጇ ላይ ጉዳትን የሚያስከትል ማናቸውም ነገር ማድረግ ስለማትፈልግ በእርግዝና ወቅት መከተብ በፅንሱ ላይ ጉዳት ያደርስ ይሆን የሚል ጥያቄ ጭሮባታል።

Ethiopia hosts 10,000 South Sudanese refugees


Ethiopia – IOM Ethiopia last week safely relocated 425 South Sudanese refugees by boat and bus from Akobo-Tergol to Pugnido camp in Gambella region 430 km away.
The two-day journey for the ethnic Anuak refugees included a nine-hour, 130 km boat trip from Tergol to Burbeiy and an overnight stay en route.
IOM will organize similar movements using the same route for ethnic Nuer refugees also stranded in Akobo-Tergol. The Nuer will be moved to Lietchuor camp, to reduce the risk of conflict between the two groups.
IOM relocated 425 South Sudanese refugees by boat and bus from Akobo-Tergol to Pugnido camp in Gambella region. IOM Ethiopia has now provided transportation for a total of 11,827 South Sudan refugees to date.

ሚኒስትሯ ግብረሰዶማዊነትን ደግፈዋል በሚል የተሰራጨውን መረጃ አስተባበሉ

W/ro Zenebu Tadesse
W/ro Zenebu Tadesse
የኢትዮጵያ የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ወ/ሮ ዘነቡ ታደሰ የኡጋንዳ መንግስት በግብረሰዶማውያን ላይ ያወጣውን ሕግ እንደተቃወሙ ተደርጎ በግል የቲውተር ገፃቸው ላይ የሰፈረውን መረጃ አላውቀውም ሲሉ በሚኒስትር መ/ቤቱ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በኩል አስተባበሉ።
ሚኒስትሯ በግል የቲውተር ገፃቸው አሰራጩት በተባለው አጭር መልዕክት ላይ የኡጋንዳ መንግስት የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት ላይ የተሰማሩ ዜጎችን እስከ ዕድሜ ልክ በሚደርስ ቅጣት መቅጣቱን መቃወማቸውንና በግብረሰዶማዊነት ላይ መንግስት ሕግ የማውጣት ኃላፊነት እንደሌለበት የሚጠቁም መልዕክት እንዳስተላለፉ ተደርጎ ቀርቧል።
ሚኒስትሯ መልዕክቱን ያስተላለፉት የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ በግብረሰዶማዊነት ላይ ጠንካራ ሕግ በፊርማቸው ማፅደቃቸውን ተከትሎ ነው። የሚኒስትሯም አቋም በኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ላይ እየተሰነዘረ ያለውን ዓለም አቀፍ ውግዘት መቀላቀላቸውን የሚያመለክት እንደሆነም ተገልጿል። የሚኒስትሯን አቋም የኡጋንዳ የግብረሰዶማውየን መብት ታጋይ ፍራንክ ሙጊሻ አወድሰዋል።

Tuesday, February 25, 2014

በአባይ ግድብ ጉዳይ ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር እየተነጋገርኩ ነው አለች

ዋሽንግተን ዲሲ፤ የካቲት 18/2006 (ቢቢኤን) ፦ አራት ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ዶላር ይፈጃል የተባለዉ ግድብን እንገነባለን በማለት የኢትዮጵያ መንግስት በቦንድ ስም ገንዘብ ለመሰብሰብ ያደረገዉ ሙከራ እምብዛም አለመሳካቱ ይታወቃል። የኢትዮጵያ መንግስት የግንባታዉ ፕሮጀክት ሰላሳ አራት ከመቶ ተጠናቋል ቢልም ግብጽ ባሰማችዉ ተቃዉሞ የግድቡ ግንባታ መስተጓጎሉን የመገናኛ ብዙሗን ዘግበዋል።

የኢትዮጵያ ዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሆኑት አቶ አለማየሁ ተገኑ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ “ኢትዮጵያ ችግሩን ለመቅረፍ ከሱዳን ጋር ዉይይት ጀምራለች” ሲሉ ገለጸዋል። ግብጽን ወደ ዉይይቱ ሒደት ለማምጣት እየተጣረ መሆኑን የገለጹት ሚኒስቴር ሒደቱ ምን እንደሚመስል ግን ያመላከቱት ነገር የለም።
ሱዳንና ግብጽ ከግድቡ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ኢትዮጵያ ብትገልጽም፤ ሁለቱ አገራት ግን ለጉዳዩ አዎንታዊ ምላሽ ሲሰጡ አልተስተዋልም። ግብጽ ሰማኒያ ከመቶ የሚሆነዉ የዉሃ ሐብቷ ከአባይ እንደሚመጣ ይታወቃል፤ የአባይን ጉዳይ እንደ ህልዉና ስለምትመለከትዉ የህዝብ ድጋፍ የሌለዉ የመላኒየሙ ግድብ እንደምን ዉጤታማ ይሆናል የሚለዉ ጉዳይም አጠያያቂ እየሆነ ነዉ።

በህዝባዊ ሰልፉ ለኦሰካር ሽልማት ከታጨው አደባባይ ምን እንማር

ከአዲስ አበባ ወጣ ስንልም ህዝቡ በአደባባይ ወጥቶ ድጋፉን ወይም ተቃውሞን የሚገልጽባቸው አደባባዮች ሞልተዋል። የሚቃወመዉም ሆነ የሚደግፈው ሰው ግን ከዛ ቦታ የሚገኘው ለ አንድ ቀን ለዛውም ለሰልፉ በተፈቀዱት ጥቂት ሰዓታት ብቻ ነው። የመስቀል ደመራ ተደምሮ እሳቱን ለኩሶ እጣኑን አጭሶ ጸሎቱ ሰማይ ይድረስ አይድረስ ሳያረጋግጥ ተቃጥሎ ሳያልቅ ደመራው ወዴት እንደወደቀ ሳያይ እሽቅድምድሙ ቶሎ ቤት ለመግባት ነው። ይህን በዩኔስኮ በ አለም ቅርስነት የተመዘገበ የመስቀል ደመራ በዓል ለማነፃፀሪያ ተጠቀሰ እንጂ በዚህ ጽሁፍ ለመጠየቅ የምፈልገው የፖለቲካ ጥያቄን ህዝቡ ለመጠየቅ ተሰብስቦ አዎንታዊም ሆነ አሉታዊ ምላሽ ሳያገኝ አደባባዩን ለምን ሰው ይለቃል ለማለት ነው።

Source: Ecadforum

ጠ/ሚ ኃ/ማርያምን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ሊከሰሱ ነው *ኢቴቪና ፌዴራል ፖሊስም ይከሰሳሉ

በኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በቅርቡ ከተላለፈው ‘‘ጅሃዳዊ ሃራካት’’ ዘጋቢ ፊልም ጋር በተያያዘ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ከፍተኛ የሀገሪቱ የመንግስት ባለስልጣናት ላይ የወንጀልና የፍትሃብሔር ክስ ሊመሰረት ነው። ከመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ባሻገር በኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት (ኢሬቴድ) እና በፌዴራል ፖሊስ ተመሳሳይ ክስ ይመሰረትባቸዋል።
ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናቱ እና የተጠቀሱት ተቋማት ላይ ክስ የሚመሰረተው ሰሞኑን ‘‘ጃሃዳዊ ሃራካት’’ በሚል በኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ደርጅት የቀረበው ዘጋቢ ፊልም በሽብርተኝነት ተጠርጥረው በሕግ ጥላ ስር ያሉትን ተጠርጣሪዎች መብት ሲጣስ መከላከል ባለመቻላቸው፣ ስልጣናቸውን ያለአግባብ በመጠቀማቸው፣ በሕዝብ ሐብት ያለአግባብ በመገልገላቸው፣ የተሰጣቸውን የሕዝብ አደራ ባለመወጣታቸውና በሃይማኖት ጣልቃ በመግባታቸው የወንጀልና የፍትሐብሔር ክስ ይመሰረትባቸዋል። ክሱን የሚመሰርቱት በአሁኑ ወቅት በሽብርተኝነት ተጠርጥረው ጉዳያቸው በሕግ እየታየ ባሉት ተጠርጣሪዎች ጠበቆች አማካኝነት ሲሆን ክሱም በሁለት ደረጃ ተከፍሎ እንደሚቀርብ ለማወቅ ተችሏል።

የስዊስ አቃቢ ህግ የረዳት ሃይለመድህን አበራን ሰብአዊ መብቶች ያከብራል ሲሉ ቃል አቀባዩዋ ተናገሩ

የሰዊስ አቃቢ ህግ ቃል አቀባይ ሚስ ያኔት ባልመር በረዳት ፓይለት ሃይለመድህን አበራ ዙሪያ ከኢሳት ለቀረበላቸው ጥያቄ የምርመራ ሂደቱ ያልተጠናቀቀ በመሆኑ ዝርዝር መረጃዎችን ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆናቸው ገልጸው፣ የሰብአዊ መብቱን በመጠበቅ በኩል ለተነሳው ጥያቄ ግን ስዊዘርላንድ የሰብአዊ መብቶችን በጠበቅ በኩል ታዋቂ አገር መሆኑዋን በመግለጽ የሃይለመድህንን የሰብአዊ መብቶች እንደሚያከብሩ ገልጸዋል።

ሃይለመድህን ጠበቃ ተቀጥሮለት ጉዳዩን በመከታተል ላይ ነው። የሃይለመድህንን የፍርድ ቤት ጉዳይ መከታተል ይቻል እንደሆን የተጠየቁት ቃል ሚስ በርነር፣ በአሁኑ ሰአት ስለፍርድ ቤት ሂደት ለማውራት ባይቻልም በስዊዘርላንድ አብዛኛውን ጊዜ ፍርድ ቤቶች በግልጽ ችሎት ጉዳዮችን እንደሚያዩ ተናግረዋል።
የሚቀጥለው የፍርድ ቤት ቀጠሮ ቀን ይታወቅ እንደሆን ሲጠየቁም ” እዛ ደረጃ ላይ ገና አልተደረሰም” በማለት መልሰዋል። የምርምራው ሂደት መቼ እንደሚጠናቀቅ ሲጠየቁም፣ የስዊስ የፍትህ አሰራር መረጃዎችን በሚስጢር መያዝን ስለሚያዝ፣ ምንም አይነት መግለጫ መስጠት እንደማይቻል አክለዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ስዊዘርላንድ ለረዳት ፓይለት ሃይለመድህን አበራ ጥገኝነት እንደትሰጥ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን አርብ ፌብሩዋሪ 28 በበርን እንደሚካሄድ በስዊዘርላንድ የ ዲሞክራሲ ለውጥ በኢትዮጵያ የስውዘርላንድ የድጋፍ ኮሚቴ ገልጿል።
Source: Ethsat

ኦርኪድ ቢዝነስ ግሩፕ በአባይ ግድብ ግንባታ ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው ሪፖርተር ዘገበ

ጋዜጣው በእሁድ እትሙ እንደገለጸው ኦርኪድ ቢዝነስ ግሩፕ ” በህዳሴው ግድብ ላይ 60 ከመቶውን የትራንስፖርት፣ ሎጂስቲክና አፈር የማንሳት ሥራዎችን ከሳሊኒ በተቋራጭነት በመውሰድ እየሠራ እንደሚገኝም ባለፈው አመት ኩባንያው በቀድሞው ጠ/ሚንስትር መለስ ዜናዊ ባለቤት ወ/ሮ አዜብ መስፍን የእህት ልጅ በወ/ሮ አቲኮ ስዩም አምባየ መመስረቱን ፣ በግልገል ጊቤ አንድ እና ግልገል ጊቢ ሁለት የሀይድሮ ኤሌክትሪክ ፕሮጀክቶች ስሚንቶ እና የግንባታ እቃዎችን እንዲሁም ከፍተኛ ማሺነሪዎችን በማቅረብ መሳተፉን ዘግቦ ነበር። ይህ ኩባንያ በአባይ ግድብ ግንባታ ዙሪያ ከሳሊኒ በመቀጠል ከፍተኛውን ድርሻ መያዙን በወቅቱ ኢሳት ዘግቧል።

“ኦርኪድ ቢዝነስ ግሩፕ፣ በደረጃ አንድ ተቋራጭነቱ በአየር ማረፊያ፣ በመንገዶች፣ በሕንፃ ግንባታ፣ በነዳጅ ቁፋሮ ሥራዎችና በሌሎችም መስኮች መሰማራቱን የገለጸው ሪፖርተር፣ በእህት ኩባንያዎቹ በኩል በአበባ እርሻ፣ በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ መስኮች ሲሠራ የቆየ አገር በቀል ኩባንያ ነው፡፡ ” ብሎአል ሪፖርተር።
ወ/ሮ አቲኮ ኢህአዴግ አዲስ አበባን ሲቆጣጠር ከአንድ አነስተኛ የኪራይ መኪና ውጭ ይህ ነው የሚባል ሃብት አልነበራቸውም። ግለሰቡዋ በአጭር ጊዜ ውስጥ የናጠጡ ሀብታም ለመሆን የቻሉት በወ/ሮ አዜብ መስፍን ድጋፍ እንደሆነ ጉዳዩን በቅርበት የሚያውቁ ሰዎች ይናገራሉ፡
ጋዜጣው እንደዘገበው ወርኪድ ከጀርመኑ ባወር ኩባንያ ጋር በመነጋገር ከባድ ማሽነሪዎችን ወደ አገር ውስጥ በማስገባት ከአባይ ግድብ እስከ ነዳጅ ፍለጋ ስራዎች ያሉ ቁፋሮዎችን ያካሂዳል።
Source: Ethsat