Friday, January 31, 2014

በሀረማያ ዩኒቨርስቲ በርካታ ተማሪዎች በፖሊሶች ተደበደቡ

ጥር ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፮ / ኢሳት ዜና :-ባለፈው ማክሰኞ  የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ ትናንት የዩኒቨርስቲ ግቢውን ለቀው በመውጣት ላይ በነበሩ  ተማሪዎች ላይ የፌደራል ፖሊስ በወሰደው እርምጃ  የአንዲት ተማሪ ጆሮ መቆረጡንና በርካታ ተማሪዎች እጆቻቸውና እግሮቻቸው መሰበሩን ተማሪዎችና የዩኒቨርስቲው መምህራን ለኢሳት ገልጸዋል።
ችግሩ የተፈጠረው የውሃ ኢንጂነሪንግር ተማሪዎች የትምህርት ዘርፍ ለውጥ እንዲደረግ መጠየቃቸውን ተከትሎ ነው። ዩኒቨርስቲው የትምህርት-ዘርፍ  ለውጥ እንደማያደርግ እና መማር የማይፈልጉ ተማሪዎች ግቢውን ለቀው መውጣት እንደሚችሉ ማስታወቂያ መለጠፉን ተከትሎ፣ ተማሪዎች ግቢውን ለቀው በሚወጡበት ጊዜ የፌደራል ፖሊሶች መንገድ ላይ በመጠበቅ በተማሪዎች ላይ ከፍተኛ ደብደባ ፈጽመዋል።
በአሁኑ ጊዜ የውሃ ኢንጂነሪንግ ተማሪዎች ከግቢ እንዳይወጡ በፖሊሶች እየተጠበቁ ነው። በጉዳዩ ዙሪያ የዩኒቨርስቲውን አስተዳደር ለማነጋገር ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።


ጋዜጠኛ ዳዊት ኢስኃቅ በህይወት ይገኛል መባሉ

Dawit Isaak
ትውልደ ኤርትራዊው የስዊድን ዜጋ፣ ጋዜጠኛ ዳዊት ኢስኃቅ ድንገት ተይዞ ወዳልታወቀ ስፍራ የተወረወረው የዛሬ 13 ዓመት ገደማ ነበር እጎኣ መስከረም 23 ቀን 2001 ም። ከሚኖርበት ስዊድን ወደ እናት አገሩ ኤርትራ ተመልሶ ኣሁንም እጎኣ 1997 ዓም መሆኑ ነው፣ ሰቲት የተባለ ነጻ የግል ጋዜጣ ማዘጋጀት የጀመረው ዳዊት ኢስኃቅ የተወነጀለው
በመንግስት ላይ ተገቢ ያልሆነ ትችት ኣስነብበኃል በሚል ሲሆን 9 ዓመታት በኃላ 2010 ነበር ለመጨረሻ ጊዜ የታየው። ከዚያ በፊትም ሆነ ከዚያ ወዲህ የት እንደሚገኝ ብቻም ሳይሆን በህይወት መኖሩም ኣይታወቅም ነበር።
በእስራኤል ኣገር የኤርትራ ኣምባሳደር የሆኑት ተስፋማሪያም ተከስተ ደባስ በዚህ ሳምንት ለጋዜጠኞች እንደነገሩት ከሆነ ግን ጋዜጠኛ ዳዊት ኢስኃቅ በህይወት መኖሩ ታውቐል። የኤርትራ እና የስዊድን ጣምራ ዜግነት የያዘው ጋዜጠኛ ዳዊት ኢስኃቅ አምባሳደሩ እንደሚሉት የኣገሪቱን ህግ በመተላለፍ ነው እየተቀጣ ያለው። የት እና በምን ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኝ ግን አምባሳደር ተስፋማሪያም ያሉት ነገር የለም።

90 year old surgeon keeps a steady hand in Ethiopia

90 year old surgeon keeps a steady hand in Ethiopia
are very touching to people meeting them because of their poverty, because of their needs. And to know that there are young women who would be ruined if they’re not repaired, you don’t have to have special gifts. If you just see one it draws out your compassion in your heart.”

Sudan and Ethiopia agree on border demarcation

Sudan and Ethiopia agree on border demarcation
Neighbours Sudan and Ethiopia have agreed to resolve all their border demarcation disputes, Sudanese minister of Foreign Affairs Ali Karti announced on Tuesday.
The Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn had arrived in Khartoum on the same day to hold talks with Sudanese President Omar al-Bashir.
“Sudan and Ethiopia have ended the border disagreement on ‘Fashaga’ area,” the Sudanese minister confirmed.
“The two presidents will sign a historical document putting the final demarcation lines,” he added.
Joint Sudanese-Ethiopian ministerial committees have signed a number of cooperation agreements on several domains including border, security, economic, agricultural, educational and cultural levels.
Speaking in Khartoum, Ethiopia’s Foreign Affairs minister Tederos Adhanom said the two parties are working to create peaceful borders between them.
“The two parties have also agreed on coordination of positions regarding regional and international issuesparticularly with regard to the situation in Somalia,” the Ethiopian minister added.
State media said that the Sudanese and Ethiopian leaders will also visit the Sudanese border state of Gadarif on Wednesday to inaugurate the electricity line project which will link the two countries.
The two have also agreed on the controversial Renaissance Dam that Sudan was earlier opposed to.
Ethiopia and Egypt disagreed on the project after Cairo raised many fears over the flow of water from upstream to downstream countries of the Nile basin.
The border areas between Sudan and Ethiopia have witnessed sporadic conflicts involving farmers on the both sides.
Sudan’s Gadarif and Blue Nile states border Ethiopia’s Amhara region.
The borders between Sudan and Ethiopia were drawn by the British and Italian colonisers in 1908.
source Africa Review

SILENCE AND PAIN: ETHIOPIA’S HUMAN RIGHTS RECORD IN THE OGADEN

Martin Plaut  | January 31, 2014
Introduction
The Ogaden is Ethiopia’s dark, dirty secret. It is far from prying international eyes, where almost anything can be done to anyone the government does not like.
The Ogaden was conquered and forcibly incorporated into Ethiopia by Emperor Menelik II in the last quarter of the 19th century. Its Somali speaking, almost exclusively Muslim community, never really accepted an Ethiopian identity. In 1977 it was the scene of an international conflict, as Somali President Siad Barre attempted to wrest the region from Ethiopia. The Soviet Union poured arms and Cuban troops into Ethiopia and the invasion was halted. The Ogaden National Liberation Front (ONLF) has been fighting the Ethiopian government since 1995, and local people have been caught up in the conflict.
oagen-1The Ethiopian authorities have sealed off the region to international journalists.
As Human Rights Watch wrote as early as 2008: “The Ethiopian government’s reaction to reports of abuses in 2007 has been to deny the allegations, disparage the sources, and actively restrict or control access to the region by journalists, human rights groups, and aid organizations (including by expelling the International Committee of the Red Cross in July 2007)”. [See Annex below] When two Swedes, Martin Schibbye and Johan Persson, entered the Ogaden with the ONLF in July 2011 they were captured. The two men were sentenced to 11 years in jail and only freed in September 2012, after appeals for clemency.[1]

US delegation seeks to strengthen partnership with African Union

Speaking at the 22nd African Union Summit in Addis Ababa on Thursday, Deputy Secretary of State William Burns expressed America’s commitment to supporting the AU in its efforts to address hunger and conflict.
U.S. Deputy Secretary of State William Burns addressed America's commitment to Africa at the African Union Summit in Addis Ababa, Ethiopia on January 30, 2014
U.S. Deputy Secretary of State William Burns addressed America’s commitment to Africa at the African Union Summit in Addis Ababa, Ethiopia on January 30, 2014
AU Participants
AU Participants in Addis Ababa on January 30, 2014
ADDIS ABABA, Ethiopia, Jan. 31 (UPI) – U.S.Deputy Secretary of State William Burns was in Addis Ababa, Ethiopia this week for an African Union summit, where he led a ten person delegation and spoke about America’s commitment to Africa.

Thursday, January 30, 2014

አዜብ መስፍን አኩርፋለች::...ጌታቸው አሰፋ ቆስሏል ተገሏል የሚል የሃሰት መረጃ እያሰራጨች ነው::"እነሱ ናቸው እንጂ የእኛን የሚያውቁት እኛ የነሱን ጉድ አናውቅም::"

Source:Minilik Salsawi
በሕወሓት ውስጥ የስልጣን እና የጡረታ ድልድል ይኖራል::የደብረጺሆን እና ጌታቸው አንጃ የትግራይ አንጃ ሕልውና ማንሰራራት አሳስቧቸዋል::አዜብ መስፍን አኩርፋለች::...ጌታቸው አሰፋ ቆስሏል ተገሏል የሚል የሃሰት መረጃ እያሰራጨች ነው:: "እነሱ ናቸው እንጂ የእኛን የሚያውቁት እኛ የነሱን ጉድ አናውቅም::"በደህንነት ቢሮ የብኣዴን ሰው የሕወሓት ውስጥ ከአንገት በላይ የተደረገው እርቅ ጥላቻ አገርሽቶ በደብረጺሆን እና በጌታቸው የሚመራው የአዲስ አበባው አንጃ / ሳሞራ የኑስን በማርሻል ማእረግ ከሰጠ በኋላ እንዲሁን ወይዘሮ አዜብ መስፍንን አቶ በረከት ስምኦንን አባይ ወልዱን እና ስዩም መስፍንን ከአጠቃልይ የመንግስት ስራዎች ጡረታ ያወጣቸዋል ተብሎ ሲጠበቅ እንዲሁም ስብሃት ነጋን እና እህቱን ቅዱሳን ነጋን ቴዎድሮስ ሃጎስን እና አዲስ አለም ባሌማን ነጻነት አስፋውን እና ተክለወይን አሰፋን ተወልደ አጋመን እና ብርሃነ ገብረክርስቶስን በተለያየ መንገድ በማሰናበት እና በሙስና በመያዝ ከድርጅቱ እንቅስቃሴ ሊያስወግዷቸው መሆኑን ምንጮች ለመቀለው አንጃ ጠቁመዋል::