Friday, January 17, 2014

ህወሃት በጥምቀት የደም ጎርፍ ሊያፈስ እየተዘጋጀ መሆኑ ሲጋለጥ፡

ህወሃት በደህንነት ሃላፊው ጌታቸው አሰፋ የሚመራ የአሸባሪዎች ቡድን ላለፉት ሶስት ወራት ሲያሰለጥን መቆየቱንና የእስልምና ተከታዮች ፈጸሙት ለማስባል የ እስልምና ተከታዮች የሚለብሱትን ልብስ አልበሶ በጥምቀተ ባህራት ፈንጂ በማፈንዳትና በጥይት ክርስቲያኖችን በመፍጀት እንዲሁም የካህን ልብስ አለብሶ መስጊዶችን ለማቃጠል መዘጋጀቱን ከዚህ ቀጥሎ ያለውን ይመልከቱ።#Dassenech Tsemai#

Ethiopian Epiphany celebration in Addis Ababa
ክርስትና ተከታዮችም ሆናችሁ አስልምና እምነት ተከታዮች ከዚህ አደጋ ራሳችሁን እንድትጠብቁና ድርጊቱም የህወሃት እንጂ የኢትዮጵያ ክርስትናም ይሁን የአስልምና እምነት ተከታዮች አለመሆኑን ቀድማችሁ እንድትረዱ አደራ እላለሁ፤ 
ጽሑፍ እንዲመያስረዳው ኢላማ ከተደረገባቸው ቦታዎች፤ አላባ ቆሊቶ፤ ሃይቅና ወልዲያ፤ ጂማ፤ ባሌና አርሲ፤ ጅጅጋ እና ሌሎችም ይገኙባቸዋል፤
http://ecadforum.com/2014/01/17/terror-plot-to-turn-ethiopian-epiphany-celebration-into-an-inferno-uncovered/

No comments:

Post a Comment