Friday, February 21, 2014

የረዳት ካፒቴን ህይለመድህን አበራ መኖሪያ ቤት በወያኔ የደህንነት ሃይሎች እና ፖሊስ ተበረበረ::


#Ethiopia #ET702 #Ethiopian702 via:MinilkSalsawi#
የኢትዮጵያን አየር መንገድ አይሮፕላን በመጥለፍ ጄኔቭ ያሳረፈው የረዳት አብራሪ ሃይለመድህን መኖሪያ ቤት በወያኔ የፌዴራል ፖሊሶች እና የደህንነት ሃይሎች መበርበሩ ታውቋል::የፓይለቱ መኖሪያ ወደሆነው እና ኢምፒሪያል ሆቴል አከባቢ ከሚገኘው ቤቱ በመሄድ ብርበራ ያደረጉት የወያኔ የፖሊስ እና የደህንነት ሃይሎች የተለያዩ ሰነዶችን እና የእሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን ዘርፈው ወስደዋል::

No comments:

Post a Comment