Wednesday, February 26, 2014

Ethiopian Airlines Co-pilot case: Interview with Attorney Shakespear...ኢትዮጵያዊው ጠበቃ ሼክስፒር ፈይሳ ስለ ሃይለምድን እንዲህ ይላል…

Shakespeare-Feyissa-Seattleበአሜሪካ ሲያትል የሚገኝ እሳት የላሰ ኢትዮጰያዊ ጠበቃ አለ። ሼክስፒር ፈይሳ ይባላል። የረዳት አብራሪ ሃይለመድን አበራ ጉዳይ ከህግ አንጻር ምን ይመስላል የሚለውን የኢትዮጵያውያን ወቅታዊ ጉዳዮች መወያያ መድረክ ውየም ከረንት አፌርስ አሁንም ውይም ኢካድኤፎች አነጋግረውት ነበር።
ረዳት አብራሪው ጠለፋ አድርጓል ማለት አይቻልም…
ሃይለመድን ነገሩን ያደረገው ጤናው ታውኮ ከሆነ አየር መንገዱ ተጠያቂ ነው…
አበራሪው ለደህንነቴ ሰጋሁ ብሎ ያደረገውን ማድረጉ ወንጀል አይደለም፤ ሰዎች ደህንነታችውን መጠበቅ መብታቸው ብቻ ሳይሆን ህጋዊ ግዴታም አለባቸው…
ሃይለመድን ቅጣት የሚያከብድበት ሰው ላይ ጉዳት አድርሶ ቢሆን ነበር…
እና ሌሎችንም ሃሳቦችን ያነሳል። ያነጋገረው እንደልቡ ነው። በዚህ ቃል ምልልስ ጠበቃ ሼክስፒር ለአብራሪ ሃይለመድን አበራ የህግ ድጋፍ ለመስጥት ተነሳሽነትም አሳይቷል (የሀገር ልጅ የማር እጅ ብለን እያሞካሻን!) ከኢካድ ኤፎች ዩቲብ የጠለፍናትን ቃል ምልልስ እንሆ በድረ ገጻችን፤


http://www.abetokichaw.com/

No comments:

Post a Comment