Ethiopia News and Views
Friday, September 27, 2013
ከባድ የጦር መሳሪያዎችን የተሸከሙ መኪኖች ወደ ሰሜን ማቅናታቸው ተዘገበ
መስከረም
፲፯
(
አስራ
ሰባት
)
ቀን
፳፻፮
ዓ
/
ም
ኢሳት
ዜና
:-
አይን
እማኞች
እንደገለጹት
ባለፉት
3
ቀናት
ከ
30
በላይ
የሚሆኑ
ታንኮችን
እና
የጦር
መሳሪያዎችን
የጫኑ
ከባድ
ተሽከርካሪዎች
ወደ
ትግራይ
ሰሜናዊ
ክፍል
አቅንተዋል።
መንግስት
የጦር
መሳሪያዎችን
ለማንቀሳቀስ
ለምን
እንደፈለገ
የታወቀ
ነገር
የለም።
አንዳንድ
ወገኖች
እንደሚገምቱት
በትግራይ
አንዳንድ
አካባቢዎች
የሚንቀሳቀሱ
አማጽያን
የሚፈጥሩትን
ስጋት
ለመቋቋም
ተብሎ
የተወሰደ
እርምጃ
ሊሆን
ይችላል።
በጉዳዩ
ዙሪያ
የመንግስት
ባለስልጣናትን
ለመነጋገር
ያደረግነው
ሙከራ
አልተሳካም።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment