Tuesday, October 1, 2013

በአንድ የማይረባ አምድ ምክንያት facebook ጋደኞቼን አጣሗቸዉ

እንዲህ ሆነ አንድ ከወያኔ ወገን የሆነ ስዉ ethiopianre view ላይ ሁላችንም እንደምናደረገዉ የበኩሉን  የተሰማዉን  የተቃዉሞ አምድ ይፅፋል፤ ይህ ደግሞ መብቱ ነዉ፡፡  የአምዱ ርእስ› ማን ይሁን እውነተኛ፡ ኢሳት ወይስ ሪፖርተር?  ዝርርሩ ድግሞ  በቅረብ አንድነት በጠራዉ ተቀዉሞ ሰልፍ ላይ በሚደረግ ቅስቀሳ ላይ Dr. ነጋሶ ጊዳዳ መታሰራቸዉን የሚያወሳ ዜና ከኢሳትም እንዲሁም ከሌሎች social medias ሰምተናል፡፡ ችግሩ የተፈጠረዉ እዚጋ ነዉ፡፡ የወያኔ ወይም የመንግስት ደጋፊ የሆነዉ ሰዉ ኢሳትን እና ሪፖርተርን እያነፃፀረ ኢሳትን እየኮነነ የፅፋል፡፡ 
  ይፅፍና  ከላይ በጠቀስኩት ዌብ ሳይት ላይ ይለቃል፤ ያንኑ አምድ ደግሞ ለfaceebook friends ላላዩት ወይም አክሰሱ ለሌላቸዉ ፖስት አደረኩት፤ ይህን በማድረጌ  የፃፍኩትም እኔ ስለመሰልቸዉ ከየትኛዉ ጎራ ነህ የሚል ዉረጂብኝ  በዉስጥ መሰመሬ ለይ ጎረፈልኝ፡፡  አንድ ያልገባኝ ነገር ሠዉ አመለካከቱን  መግለፅ አይችልም እንዴ?  እኛ ወያኔን ስንተች ትክክል እነሱ በተቃራኒዉ  ሲሆን ሌላ እንዴት ነዉ ነገሩ? የተለያየ የፖለቲካ አመለካከት እያለን  የፌስቡክ ጋደኛ መሆን አይቻልም እንዴ? ስለዚህ Please I don’t want to lose you.  I invite you to start our new facebook friendship again. 

No comments:

Post a Comment