Thursday, August 29, 2013

የኢትዮጵያውያን አይሁዶች አቀባበል በእስራኤል


ቀሪ ቤተእስራኤላውያን ኢትዮጵያ ውስጥ ስለሚገኙ የትናንቱ ጉዞ የመጨረሻው እንዳይደለ ቤተ እስራኤላዊ የፓርላማ አባል ለዶቼቬለ አስታውቀዋል ትንናት እስራኤል የገቡት ኢትዮጵያውያን አይሁዶች እጎአ 2010 መጨረሻ ላይ ኢትዮጵያ የሚገኙ ቀሪ የቤተ እስራኤል ወገኖች 3 ዓመት ውስጥ ተጠቃለው እስራኤል እንዲገቡ በታቀደው መሠረት የተከናወነ ነው።

ከኢትዮጵያ ወደ እስራኤል በመግባት የመጨረሻዎቹ የተባሉት 450 የሚደርሱ ቤተ እስራኤላውያን ትናንት ቴላቪቪ እስራኤል ሲደርሱ ይፋ አቀባበል ተደርጎላቸዋል በአቀባበሉ ላይ የእስራኤል ከፍተኛ ባለሥልጣናትና ቤተ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል በሌላ በኩል ቀሬ ቤተእስራኤላውያን ኢትዮጵያ ውስጥ ስለሚገኙ የትናንቱ ጉዞ የመጨረሻው እንዳይደለ ቤተ እስራኤላዊ የፓርላማ አባል ለዶቼቬለ አስታውቀዋል ትንናት እስራኤል የገቡት ኢትዮጵያውያን አይሁዶች እጎአ 2010 መጨረሻ ላይ ኢትዮጵያ የሚገኙ ቀሪ የቤተ እስራኤል ወገኖች 3 ዓመት ውስጥ ተጠቃለው እስራኤል እንዲገቡ በታቀደው መሠረት የተከናወነ መሆኑን የእስራኤል ወኪላችን ግርማው አሻግሬ ዘግቧል
ግርማው አሻግሬ
ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

AUDIOS AND VIDEOS ON THE TOPIC

No comments:

Post a Comment