Wednesday, August 28, 2013

ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደገና አስጠነቀቁ

“የሰላም እሴቶች ማጎልበቻ” የተባለው ጉባዔ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔና በፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ነው።

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ /ፎቶ - ፋይል/ጥያቄ ባነሱ የእስልምና እምነት ተከታዮች የሚካሄደው እንቅስቃሴ “የሃይማኖት ነፃነትን ከማስከበር ጋር ግንኙነት የለውም” ሲሉ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩ።

No comments:

Post a Comment