Saturday, August 17, 2013

ወ/ሮ አዜብ መስፍን ከኤፈርት ዳይሬክተርነት ተነሱ

http://www.zehabesha.com/amharic/archives/6388

azeb
ገዢው ፓርቲ የሟቹን ጠቅላይ ሚ/ር ሙት ዓመት ለመዘከር ደፋ ቀና እያለ በሚገኝበት በዚህ ሰዓት የሟቹን ባለቤት ወ/ሮ አዜብ መስፍንን ከኤፈርት ዳይሬክተርነት ማንሳቱን የኢሳት ራድዮ ዘገበ። የራዲዮው ዘገባን ያድምጡት።

No comments:

Post a Comment