Friday, March 8, 2013


ድርቅ በምሥራቅ ኢትዮጵያ

የድርጅቱ አጥኚዎች እንዳስታወቁት በድርቁ ሰበብ ገበሬዎችም አርብቶ አደሮችም ከብቶቻቸዉን እየሸጡ፥ ዉሐና ሳር ፍለጋ ከመኖሪያ ቀያቸዉ እየተሰደዱ ነዉ።በስደቱ ምክንያት አንዳድ አካባቢ ግጭት መከሰቱንም አጥኚዎቹ አስታዉቀዋል
An ethnic Somali woman herds goats outside the town of Gode in the Ogaden region of eastern Ethiopia in January 2006. Journalists have been barred from the remote, isolated Ogaden region for much of 2007 as the Ethiopian military carries out a shadowy military campaign against a separatist rebel group known as the Ogaden National Liberation Front, or ONLF. Refugees and human rights groups charge the Ethiopian military with terrorizing and killing and civilians and forcibly recruiting villagers to fight the rebels, charges that the government denies. Foto: Shashank Bengali/MCT /Landov +++(c) dpa - Report+++
በድርቅ ከተመቱት አካባቢዎች አንዱ-ኦጋዴን

ለምግብ እጥረት ለተጋለጠዉ ለምሥራቅ ኢትዮጵያ ሕዝብ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ  እንደሚያስፈልገዉ የዩናይትድ ስቴትስ የርዳታ ድርጅት አስታወቀ።USAID በሚል ምሕፃረ ቃል የሚጠራዉ የርዳታ ድርጅት ባለሙያዎች እንዳስታወቁት የመሕርም፥የበልግም ዝናብ በመሳቱ የምግብ ምርት ከአማካዩ ከሃያ-እስከ አርባ በመቶ የሚሆን ቀንሷል።የድርጅቱ አጥኚዎች እንዳስታወቁት በድርቁ ሰበብ ገበሬዎችም አርብቶ አደሮችም ከብቶቻቸዉን እየሸጡ፥ ዉሐና ሳር ፍለጋ ከመኖሪያ ቀያቸዉ እየተሰደዱ ነዉ።በስደቱ ምክንያት አንዳድ አካባቢ ግጭት መከሰቱንም አጥኚዎቹ አስታዉቀዋል።የዋሽግተን ዲሲዉ ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ዝር ዝር ዘገባ ልኮልናል። http://www.dw.de/

No comments:

Post a Comment