Monday, January 28, 2013


አስገድዶ መድፈርን ያጋለጡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰራተኛ ጉዳይ

አንዲት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪ በተማሪዎች አገልግሎት ዲን ተደፈረች ስለተባለበት ወንጀል ለዶይቸ ቬለ መረጃ የሰጡት የዩኒቨርሲቲው ሰራተኛ አቶ ደማስ ካሳ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚደንት ትዕዛዝ ከስራቸው እና ከደሞዝ ታገዱ።
Residenz des äthiopischen Kaisers Fasilides udn seienr Nachfolger. Umgeben von einer 900 Meter langen Mauer wird die Stadt von Hindu- und Arab-EInflüssen geprägt. Jesuiten brachten den Barock-Stil. Copyright: DW/Azeb Tadesse Hahn

ግለሰቡ በአንፃራቸው የተወሰደው ርምጃ ትክክለኛ አይደለም በሚል ለተለያዩ ፌዴራል አካላት አቤቱታ አቅርበዋል። ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር እንደዘገበው፡ በዩኒቨርሲቲው በመልካም አስተዳደር ጉድለት ችግር ላይ እንደሚገኝ በዩኒቨርሲቲው የተበተኑ፡ እንዲሁም፡ ለትምህርት እና ለኮምዩኒኬሽን ሚንስትሮች የተላኩ ደብዳቤዎች አሳይተዋል።

No comments:

Post a Comment