ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እየታፈኑ ወደ ማዕከላዊ የሚመጡ ኢትዮጵያውያን ቁጥር እያሸቀበ እንደሚገኝ የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች ዘገቡ፡፡ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ታፍነው ወደ ማዕከላዊ የሚመጡት ዜጎች ስለ አሉበት ሁኔታ ቤተሰብ እንዳያውቅ እንደሚደረግም ምንጩቹ ጠቅሰዋል፡፡
አብዛኛዎቹ ታፋኞች ከኦሮሚያ ክልል የመጡ እንደሆነ የጠቀሰው ምንጩ ከደቡብ ጎንደር አካባቢም ታፍነው የመጡም እንደሚገኙበት ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡ ለጊዜው ከኦሮሚያ አካባቢ ታፍነው እንደመጡ የሥም ዝርዝራቸው የደረሰን የሚከተሉት ሲሆኑ ነገረ ኢትዮጵያ የሌሎቹንም እየተከታተለች ለማሳወቅ ትጥራለች፡፡
No comments:
Post a Comment